Wegagen Bank S.C Hawelti Branch

Wegagen Bank S.C Hawelti Branch Financial sector

10/05/2026
25/04/2026

ውድ ደንበኛችን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ደንበኞች የባንክ ሒሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ ቁጥራቸው ጋር ለማስተሳሰር ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ መራዘሙን አስታውቋል፡፡

በዚህም የማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ በከተሞች ስርጭት እንደሚከተለው ይሆናል:-

1. እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም (May14, 2026): - በሐረሪ ክልል እና በሚከተሉት 26 ዋና ዋና ከተሞች ማለትም :-

አዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ ባህር ዳር ፣ጎንደር ፣ደሴ ፣ደብረ ብርሃን፣ ኮምቦልቻ፣ ሀዋሳ፣ አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ቡታጅራ፣ ወልቂጤ፣ ሸገር፣ ጅማ፣ አዳማ ፣ሻሸመኔ፣ ቢሾፍቱ፣ባቱ፣አምቦ፣ መቐለ፣ አክሱም፣ ዓዲግራት፣ ጋምቤላ እና አሶሳ የሚገኙ ደንበኞች የፋይዳ ቁጥራቸውን አስተሳስረው ማጠናቀቅ ይገባቸዋል፡፡

2. በተቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ደንበኞች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም (July 7, 2026) ፡ - ድረስ ሂሳባቸውን ከፋይዳ ቁጥር (ብሔራዊ መታወቂያ) ጋር ማስተሳሰር እና ማጠናቀቅ ይገባቸዋል፡፡

3. የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብን እና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ነዋሪዎችን ይህ የጊዜ ገደብ የማይመለከት ሲሆን በውጭ ሀገር የሚገኙ የሂሳብ ባለቤቶች አስፈላጊውን መረጃ በአካል ወይም በህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት ለባንኮች ማቅረብና ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡

ስለዚህ እርስዎም በተቀሩት አጭር የማራዘሚያ ቀናት ወደሚቀርብዎ የወጋገን ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም በኦንላይን ይህን ሊንክ በመጠቀም https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization አልያም በወጋገን ሞባይል መተግበሪያ “others” የሚለውን መርጠው “Fayda” የሚለውን በመጫን እና መመሪያውን በመከተል የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተለዋጭ ቁጥርዎን ከሂሳብዎ ጋር እንዲያስተሳስሩ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አካውንታቸው የማያስተሳሰሩ ደንበኞች በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት ሒሳባቸው የሚዘጋ ወይም እንዳይንቀሳቀስ የሚደረግ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

17/04/2026

We’re hiring!
Wegagen Capital is looking for talented professionals for the positions of Senior HR Officer and call center officer.
📩 Apply now: [email protected]

🗓 Deadline: April 27, 2026

15/04/2026
14/04/2026

ለኦንላይን ክፍያዎ ሃሳብ ቀሏል!

የአለም አቀፍ ክፍያዎችን ለመፈጸም መጨነቅ ታሪክ ሆኗል። በወጋገን ቪዛ ካርድ ባሉበት ሆነው በኦንላይን የክፍያ አማራጭ :-

✅ከአማዞን፣ Shien፣ AliExpress እና ከተለያዩ የድረገጾች በኦንላይን ለመሸመት፤

✅ ለትምህርት እና ለጉዞ አገልግሎት ለመክፈል፤

✅ ለ Netflix፣ Meta Ads፣ TikTok እና YouTube ክፍያ ለመፈጸም።

በወጋገን ታወር ዋናው መ/ቤት በሚገኘው ስታዲየም ቅርንጫፍ የቪዛ ካርድዎን ዛሬውኑ ይውሰዱ!

14/04/2026
5 ቀን ብቻመጋቢት 30 ይጠናቀቃል! ውድ ደንበኞቻችን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ መሠረት፣ ሁሉም የባንካችን ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ ብሔራ...
03/04/2026

5 ቀን ብቻ
መጋቢት 30 ይጠናቀቃል!

ውድ ደንበኞቻችን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ መሠረት፣ ሁሉም የባንካችን ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ ብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያቸዉን ከባንክ አካዉንታቸዉ ጋር ማስተሳሰር ይጠበቅባቸዋል::

ባንካችንም ለደንበኞቹ 3 አማራጮችን ይዞ ቀርቧል፡-

✅ በወጋገን ሞባይል አፕን

✅ በኦንላይን ሊንክ https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization

✅ አቅራቢያችሁ ወደሚገኝ የወጋገን ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ

በመመርያዉ መሠረት በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሂሳባችሁን ከፋይዳ ጋር እንድታያይዙ እየጠየቅን ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን።

DigitalID

25/03/2026

መጋቢት 30 ይጠናቀቃል!

ውድ ደንበኞቻችን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ መሠረት፣ ሁሉም የባንካችን ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ ብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያቸዉን ከባንክ አካዉንታቸዉ ጋር ማስተሳሰር ይጠበቅባቸዋል::

ባንካችንም ለደንበኞቹ 3 አማራጮችን ይዞ ቀርቧል፡-

✅ በወጋገን ሞባይል አፕን

✅ በኦንላይን ሊንክ https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization

✅ አቅራቢያችሁ ወደሚገኝ የወጋገን ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ

በመመርያዉ መሠረት በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ሂሳባችሁን ከፋይዳ ጋር እንድታያይዙ እየጠየቅን ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን።

DigitalID

ወጋገን ሓልዮት...ባንኪ ወጋገን ሸረ ዲሰትሪክት ብምኽንያት ባዓል ዒድ ኣልፈጥር ንዝተፀገሙ ማሕበረሰብ ሙሰሊም መውዓሊ ኣውደ ኣመት ሓገዝ ገይሩ ።ሎሚ ዓመት ንመበል 1447 ዓመት ዝባዓል ዘሎ...
19/03/2026

ወጋገን ሓልዮት...
ባንኪ ወጋገን ሸረ ዲሰትሪክት ብምኽንያት ባዓል ዒድ ኣልፈጥር ንዝተፀገሙ ማሕበረሰብ ሙሰሊም መውዓሊ ኣውደ ኣመት ሓገዝ ገይሩ ።

ሎሚ ዓመት ንመበል 1447 ዓመት ዝባዓል ዘሎ ዒድ ኣልፈጥር ምኽንያት ብምግባር ባንኪ ወጋገን ኣብ ከተማ ሸረ እ/ሰላሰ ንዝርከቡ ዝተፀገሙ ማሕበረሰብ ሙሰሊም ብልዕሊ 300,000 ብር ዝተዓደጉ ሕሩጭ ፊኖን ዘይትን ድጋፍ ከም ዝተገበረ ተሓቢሩ ።

ኣብቲ እዋን ሓገዝ ተረኺቦም መልእኽቲ ዘሕለፉ ኣይተ ዘነበ ኣሳየሀይ ዳይሬክተር ባንኪ ወጋገን ሸረ ዲስትሪክት ከም ዝገለፅዎ ትካሎም ቅድም ክብል ኣብ ከተማ ሸራሮ ንዝርከቡ ተመዛበልቲ ተምሃሮ ናውቲ ት/ቲ ብልዕሊ 637,000 ብር ዝወድኡ ዓዲጉ ከም ዘከፋፈለን ብተመሳሳሊ ኣብ ማይ ሓንስ ዝርከቡ ተመዛበልቲ ዞባ ምዕራብ ብልዕሊ 2.2 ሚልዮን ብር ሰብኣዊ ሓገዝ ከም ዝገበረን ዓሚ ከምዚ ሎሚ ዓመት ውን ኣብ ከተማ ሸረ እ/ሰላሰ ብምኽንያት ዒድ ኣልፈጥር ብልዕሊ 200,00 ብር ወፃኢ ብምግባር ን200 ወገናት ሓገዝ ከም ዝተገበረ ዝሓበሩ እቶም ዳይሬክተር ሎሚ ዓመት ውን ንመበል 1447 ዓመት ዝኽበር ዘሎ ዒድ ኣልፈጥር ብምኽንያት ብምግባር ን81 ዝተፀገሙ ነበርቲ ከተማ ሸረ እ/ሰላሰ ማሕበረሰብ ሙሰሊም ብልዕሊ 300,000 ብር ዝተዓደጉ 5 ሊትሮ ዘይትን 10 ኪሎ ሕሩጭ ፊኖን ከም ዘከፋፈሉ ኣረዲኦም ።

ሸኽ ከደር ዓብዱ ኣቦ ወንበር ጉዳያት እስልምና ከተማ ሸረ እ/ሰላሰ ብወገኖም ከም ዝገለፅዎ ባንኪ ወጋገን በቢዓመቱ ብምኽንያት ዒድ ኣልፈጥር ንዝተፀገሙ ማሕበረሰብ ሙሰሊም ዝገብሮ ዘሎ ሓገዝ ዝናኣድ ኮይኑ ነዚ ፅቡቅ ዝገብር ዘሎ ትካል ገንዘብና ካብ ነፃ ወለድ ኣመቻቹ እናሰረሐ ስለ ዝርከብ ነዚ ዕደል ተጠቀምቲ ክንከውን ይግባእ ኢሎም ።

ነዚ ሓገዝ ዝተገበረሎም ወገናት ብወገኖም ባንኪ ወጋገን ብምኽንያት ባዓል ዒድ ኣልፈጥር ከም ሰብና ከይተፀገምና ክነብዕል ሰለ ዝገበረልና እናመሰገና ካልኦቶም ውን ኣሰር እዚ ትካል ክስዕቡ ተላብዮም ።

''ወጋገን ሓልዮት''
መጋቢት 10/2018 ዓ/ም
ከተማ ሽረ እ/ስለሴ

ሓልዮት ወጋገን...ባንኪ ወጋገን መበል 1447 ዓመተ ሂጅራ ወርሒ ረመዳን ምኽንያት ብምግባር ኣስታት ሸሞንተ ሚኢቲ ሽሕ ብር ወፃኢ ብምግባር ን150 ተኸተልቲ እስልምና ሓገዝ ኣበርኪቱ።ኣብቲ ...
18/03/2026

ሓልዮት ወጋገን...
ባንኪ ወጋገን መበል 1447 ዓመተ ሂጅራ ወርሒ ረመዳን ምኽንያት ብምግባር ኣስታት ሸሞንተ ሚኢቲ ሽሕ ብር ወፃኢ ብምግባር ን150 ተኸተልቲ እስልምና ሓገዝ ኣበርኪቱ።

ኣብቲ ስነ-ስርዓት ርክክብ ዝተረኸቡ ዳይሬክተር ዲስክሪት ከተማ መቐለ ባንኪ ወጋገን ኣይተ ዮሃንስ ኣሰፋ ባንኪ ወጋገን ቅድሚ ሕዚ ብዝተፈላለዩ መንገድታት ማሕበራዊ ሓላፍነቱ እናተዋፅአ ከም ዝመፀ ድሕሪ ምዝክካር እቲ ሎሚ ዝግበር ዘሎ ሓገዝ ድማ ን150 ተኸተልቲ እስልምና ንምሕጋዝ ኣስታት ሸሞንተ ሚኢቲ ሽሕ ብር ወፃኢ ከም ዝተገበረ ገሊፆም።

ዋና ፀሓፊ ሓፈሻዊ ጉዳያት እስልምና ትግራይ ሓጂ መሓመድ ካሕሳይ ብወገኖም እንኳዕ ንመበል 1447 ዓመተ ሂጅራ ወርሒ ረመዳን ብሰላም ኣብፀሐኩም ዝበሉ ኮይኖም ወሲኾም ድማ ባንኪ ወጋገን ን150 ወገናት ንነብሲወከፎም 10 ኪሎ ፊኖን 5 ሌትሮ ዘይትን ንዘበርከቶ ሓገዝ ኣመስጊም።

''ወጋገን ሓልዮት''
09 መጋቢት 2018 ዓ.ም
መቐለ

16/03/2026

ወጋገን ባንክ መልካም የሥራ ሳምንት እንዲሆንልዎ ይመኛል!

Address

Mekelle

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wegagen Bank S.C Hawelti Branch posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category