24/04/2024
ሕብረት ስራ ማህበራችን አድማሱን እያሰፋ ይገኛል እያሳፈ ማሆንን ማሳያ ከአፕሪል ወር አጋማሽ ጀምሮ የጀመርነው አዲስ አባል የማምጣት እንቅስቃሴ እንደቀጠለ ሲሆን በዛሬው እለት ሀሮወላብ ቅርንጫፍ ማናጀር የሆነው ህብረት ስራቹ ይዞ የተነሳው አላማ ሚበረታታ ነው እና እኔም የዚህ ማሕበር አባል መሆን አፈልጋለው በማለቱ ማህበራችንን እንዲቀላቀል በማድረግ ከስራው እንዳይስተጓጎል በማሰብ መስሪያ ቤቱ ድረስ በመኼድ የአባልነት ፎርም ማስሞላት ችለናል ። በዚህ ሁለት ሦስት ቀን ውስጥ የስራ ባልደረቦቹን ወደ ማህበራችን ሚቀላቀሉበትን መንገድ እንደሚያመቻችልል ቃል ገብቶልናል። እኛም ልባዊ ምስጋናችንን አቅርበናል።
👉ለበለጠ መረጃ:- +251942941052
+251936949016
:- ዲላ ከለም ካፌ ጎን ደራሮ ብና ጎን ላይ ያገኙናል።