Netsanet Kassahun

Netsanet Kassahun the page ofisialy open for the purpose of frily discus about business matter

08/11/2025

የምርጫ ቦርድ የጌታቸው ረዳን 'ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ' ፓርቲ የምዝገባ ጥያቄ ለሕዝብ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ የተሰጠውን ሥልጣን በመጠቀም፣ በአቶ ጌታቸው ረዳ ካሕሳይ አመራር የቀረበለትን የአዲስ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ የምዝገባ ጥያቄ ለሕዝብ ይፋ ማድረጉን አስታውቋል

ቦርዱ ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት፣ የምዝገባ ጥያቄው የቀረበለት ፓርቲ "ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)" በሚል ስያሜ ሲሆን፣ በእንግሊዝኛ ደግሞ "Tigray Democratic Solidarity Party (Solidarity)" በመባል ይታወቃል።

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይህን ያደረገው "በኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር ዐዋጅ ቁጥር 1162/2011" መሠረት የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ኃላፊነት ስላለው እንደሆነ የገለፀ ሲሆን በዚኹ መሠረት እነአቶ ጌታቸው ረዳ ካሕሳይ “ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ወይም Tigray Democratic Solidarity Party (Solidarity)“ በሚል ስያሜ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ የምዝገባ ጥያቄ ያቀረቡ በመሆኑ፤ በዐዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 68 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 መሠረት በፓርቲው ስም፣ ዐርማ ወይም ሌሎች ጉዳዮች ተቃውሞ ያለው ሰው፤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከዛሬ ከጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በ14 ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን ለቦርዱ ጽሕፈት ቤት እንዲያቀርብ ቦርዱ አሳውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

07/12/2021
23/11/2021
13/11/2021

: “The testimonies we heard from survivors describe despicable acts by TPLF fighters that amount to war crimes, & potentially crimes against humanity.” Amnesty International Secretary General

31/10/2021

Address

Piyasa
Dessie

Telephone

+251919034963

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Netsanet Kassahun posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share