30/07/2023
አሊፍ ባ ንግድና አፓርትመንት አክሲዮን ማህበር
(1) የቦታው ስፋት = 3816 ካሬ
(2) የህንፃው ከፍታ G+9
(3) ግንባታው 1ኛው ስላቭ ተሞልቶ 2ኛውን ስላቭ ለመሙላት የኮለን ስራ በመሰራት ላይ የሚገኝ በቅርቡ የስላቭ ስራው የሚጠናቀቅ
(4) በጣም ዘመናዊ የሆነ ዲዛይን የጸደቀለትና ለእያንዳንዱ አባል ከግራውንዱ ሱቅ እና ከ2ኛ ፎቅ ጀምሮ ባለ 2 መኝታ ቤት እስከ 90 ካሬ የሚደርስ መኖሪያ ቤት ለሁሉም አባላት የሚዳረስ
(5) 1ኛ ወለል ለጋራ ሆኖ ለባንክ ፣ ለኢንሹራንስ፣ ለሱፐርማርኬት ፣ ለካፌና ፣ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል ታሳቢ የተደረገ
(6) የአባላት ብዛት = 140
(7) ወርሀዊ መዋጮ = ማህበሩ አሁን በግንባታ ላይ በመሆኑ ከግንቦት ወር 2015 ጀምሮ 10,000 /አስር ሺህ ብር
(8) እስካሁን በሻጭ አባል የተቆጠበ = ከ300,000 ብር (ለገዥው የሚታሰብ)
(9)ለሽያጭ የቀረበው የዕጣ ብዛት = 2 ዕጣ ብቻ(ከማህበሩ )
(10) 2,000 የስም ማዛወሪያ ለማህበሩ የሚከፈል
(11) የመሸጫ ዋጋ = 800,000 በተመጣጣኝ የተቆጠበውን ጨምሮ
(12) የቦታው መገናኛ ባህር ዳር አማራ ፖይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ከአዲስ አበባ ባህርዳር አስፖልት መንገድ የያዘ እና በ3ቱም ማዕዘን (ዙሪያዉን ) መንገድ የሆነ ለመኖሪያና ለንግድ ተስማሚ የሆነ
📞0910207558