20/07/2024
ከማዕከላዊ ሪጅን ንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ አንደኛ በመውጣት ዋንጫውን ሲወስድ፣ ማህተመ ጋንዲ ቅርንጫፍ ሁለተኛ፣ አድዋ ፓርክ ቅርንጫፍ ሶስተኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
በኮርፖሬት ደረጃ ንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ አንደኛ፣ አዳማ አብይ ቅርንጫፍ ሁለተኛ እንዲሁም ማህተመ ጋንዲ ቅርንጫፍ ሶስተኛ በመሆን ሽልማታቸውን ወስደዋል፡፡
እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን!