03/12/2024
የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር የባለአክሲዮኖች 20ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ
የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር የባለአክስዮኖች 20ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሠዓት ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ይካሄዳል። በመሆኑም ባለአክሲዮኖች በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ሰዓት ተገኝተው በጉባዔው እንዲሳተፉ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያቀርባል፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ
የስኬትዎ አጋር!