Anbesa Bank

Anbesa Bank LET'S GO FOR IT! Lion International Bank is dedicated to ensuring the satisfaction of its customers, both in their personal lives and business endeavors.

Our mission is to empower individuals and businesses to achieve their envisioned future. Recognizing that customers require more than just bank services, we focus on providing seamless banking experiences that remove barriers to success. Our commitment is to streamline banking processes, instill confidence in decision-making, and propel our customers towards progress. Lion International Bank S.C.

is one of the foremost private banks in Ethiopia. Founded in October 2006 and opened its doors for services in early January 2007, LIB made a marked shift in ownership as the company based its roots on a larger number of shareholders than any other Bank has had during its establishment year, and has become a pioneer for the Banks that came later.

አንበሳ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላቱን አስተዋወቀ===============================አንበሳ ባንክ በሼሪዓ መርሆች ላይ ተመስርቶ የሚሰጠውን...
08/05/2026

አንበሳ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላቱን አስተዋወቀ
===============================
አንበሳ ባንክ በሼሪዓ መርሆች ላይ ተመስርቶ የሚሰጠውን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የአስተዳደር ስርዓት የተደራጀ እንዲሆን እና አገልግሎቶቹ መሰረታዊ የሸሪዓ መርሆችን ያከበሩ እንዲሆኑ ለማስቻል የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ ያቋቋመ ሲሆን የአማካሪ ቦርድ አባላቱን ከባንኩ የዲሬክተሮች ቦርድ እና የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት ጋር የማስተዋወቅ መርኃ ግብር ተካሂዷል፡፡

የሼሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላቱ ሸይኽ አደም አብዱልቃድር - የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት፣ ሸይኽ ሙባረክ መሐመድ አወል - የፌዴራል ሸሪዓ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና አቶ ኢብራሂም ዳውድ ሙዜይን - የፓን አፍሪካ የሸሪዓ አማካሪ ማህበር የምስራቅ አፍሪካ ተወካይ ሲሆኑ አባላቱ በእስልምና እምነት እና በሼሪዓ መርሆች ከፍተኛ ስፍራ ያለቸው፣ ከበሬታን እና አንቱታን ያተረፉ የኃይማኖች አባቶች ናቸው፡፡
የቦርድ አባላቱ የተመረጡት በእስልምና፣ በሸሪዓ ህግ፣ በሕግ ዳኝነት እንዲሁም ከወለድ ነፃ የባንክ አሰራር ዙሪያ ባላቸው ሰፊ ልምድ እና እውቀት መሰረት እንዲሁም በእስልምና ኃይማኖት ተቋማት ውስጥ ባላቸው ጠንካራ የአመራር ብቃት እና በማህበረሰቡ ዘንድ ባላቸው ከፍተኛ ተቀባይነት መሰረት መሆኑ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገልጿል፡፡
አማካሪዎቹ የአንበሳ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቶች ከሸሪዓ መርሆዎች ጋር የተጣጣሙ፣ ግልፅ እና ታማኝ መሆናቸውን በመገምገም የተሻለ ሃሳብ የሚሰጡ ሲሆን ባንኩም ተወዳዳሪ እና ተገልጋዩን ህብረተሰብ የሚጠቅሙ አገልግሎቶችን ማቅረብ እንዲችል በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖራቸዋል፡፡

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

06/05/2026

ወረታ፣ ለገጣፎ እና መቱ ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
===========================
ባንካችን ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማጠናከር በአማራ ክልል ወረታ ከተማ 389ኛ፣ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር 390ኛ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል መቱ ከተማ 391ኛ ቅርንጫፎቹን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልጽ በደስታ ነው።

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

በኩራት እንጀምረው!መልካም የአርበኞች ቀንአንበሳ ባንክእንጀምረው!   #እንጀምረው
05/05/2026

በኩራት እንጀምረው!

መልካም የአርበኞች ቀን

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

መልካም የላብአደሮች ቀንአንድ ላይ ሆነን እንጀምረው!አንበሳ ባንክ እንጀምረው!     #እንጀምረው
01/05/2026

መልካም የላብአደሮች ቀን
አንድ ላይ ሆነን እንጀምረው!

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

23/04/2026

ሰበታ፣ አቃቂ ገበያ፣ ሲኤምሲ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን፣ ጅጅቀ፣ ዝባን ገደና፣ ቢላል፣ ወረር፣ ሲኒማ ራስ፣ ፍላሚንጎ እና አረካ ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
===========================
ባንካችን ተደራሽነቱን ይበልጥ ለማጠናከር በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ 379ኛ፣ በአዲስ አበባ አቃቂ ክ/ከተማ 380ኛ፣ በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ 381ኛ ፣ በትግራይ ክልል ጅጅቀ ከተማ 382ኛ፣ በትግራይ ክልል ዝባን ገደና ከተማ 383ኛ፣ ቢላል ቅርንጫፍ በትግራይ ክልል በሽሬ እንደስላሴ ከተማ 384ኛ፣ በአፋር ክልል 385ኛ ፣ በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ 386ኛ ፣ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ 387ኛ እንዲሁም በወላይታ ዞን አረካ ከተማ 388ኛ ቅርንጫፎቹን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልጽ በደስታ ነው።

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

አንበሳ ባንክ የ2018 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሶስተኛው ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አጠናቀቀ፡፡===============================(ሚያዝያ 14 ቀን 20...
22/04/2026

አንበሳ ባንክ የ2018 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሶስተኛው ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አጠናቀቀ፡፡
===============================

(ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም) በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲደረግ የነበረው የ2018 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሶስተኛው ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡

ለሁለት ቀናት በቆየው ይህ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ የባንካችን ፕሬዝደንት አቶ ዳንኤል ተከስተ ባንኩ በሐብት አሰባሰብ፣ በብድር አቅርቦት፣ በውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ በዲጅታል ባንክ አገልግሎት (ተደራሽነት) እና በመሳሰሉት፤ በመገምገም የተመዘገቡ ውጤቶች እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናከሩ አሳስበዋል፡፡ መሻሻል በሚገባቸው አፈጻጸሞች ላይ ተገቢውን ማስተካከያ በማድረግ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ አስፈላጊ መሆኑን በአፅንዖት ገልፀዋል፡፡

በስብሰባው ላይ የባንኩ ከፍተኛ የስራ አመራሮች፣ የሪጅናል ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና የዲስትሪክት ኃላፊዎች ተሳትፎ በማድረግ ውይይት አድርገዋል፡፡

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

አንበሳ ባንክ የሶስተኛ ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ስብሰባ በማካሄድ ላይ ይገኛል።==============================(ሚያዝያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም) አንበሳ ባ...
21/04/2026

አንበሳ ባንክ የሶስተኛ ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ስብሰባ በማካሄድ ላይ ይገኛል።
==============================

(ሚያዝያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም) አንበሳ ባንክ እ.ኤ.አ. የ2025/26 በጀት ዓመት የሶስተኛ ሩብ አመት እና የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ስብሰባ በዋና መስሪያ ቤት መስብሰቢያ አዳራሽ በዛሬው ዕለት እያካሄደ ይገኛል፡፡

የባንኩ ፕሬዚደንት አቶ ዳንኤል ተከስተ ስብሰባውን በእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት የከፈቱ ሲሆን መልዕክቱን ተከትሎ የባንኩ የሶስተኛ ሩብ ዓመት እና የዘጠኝ ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቧል፡፡ በሪፖርቱ ዙሪያ በስብሰባው ላይ የተገኙ የባንኩ ከፍተኛ የስራ አመራሮች፣ የሪጅናል ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና የዲስትሪክት ኃላፊዎች ውይይት አድርገዋል፡፡

ጉባዔው የተለያዩ የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በማዳመጥ እና ውይይቶችን በማድረግ እስከ ነገ ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል::

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

17/04/2026

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

ህልማችን ከግብ እንዲደርስ፣ ውጥናችን ሕይወት እንዲዘራ፣ ጉዟችን በብርሃን እንዲሞላ - በጅምር ያለውን ሃሳባችንን ይዘን እንሻገር፡፡መልካም የትንሳዔ በዓል!አንበሳ ባንክ እንጀምረው!   #እን...
12/04/2026

ህልማችን ከግብ እንዲደርስ፣ ውጥናችን ሕይወት እንዲዘራ፣ ጉዟችን በብርሃን እንዲሞላ - በጅምር ያለውን ሃሳባችንን ይዘን እንሻገር፡፡

መልካም የትንሳዔ በዓል!

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

ከቦሌ- ፍሬንድሽፕ፣ ከለቡ-ባምቢስ፣ ከዑራኤል-ባምቢስ፣ ከሲኤምሲ-ሎሚያድ እና ከቡልቡላ-ሲቲያና ሱፐርሱፐርማርኬቶች ደንበኞቻችን እየገዙ ስጦታዎቻችንን እየተቀበሉ ነው፡፡የእርስዎ ተራ ዛሬ ነው!...
11/04/2026

ከቦሌ- ፍሬንድሽፕ፣ ከለቡ-ባምቢስ፣ ከዑራኤል-ባምቢስ፣ ከሲኤምሲ-ሎሚያድ እና ከቡልቡላ-ሲቲያና ሱፐርሱፐርማርኬቶች ደንበኞቻችን እየገዙ ስጦታዎቻችንን እየተቀበሉ ነው፡፡

የእርስዎ ተራ ዛሬ ነው!

ሸመታዎን ይጀምሩ! ይሸለሙ!

አንበሳ ባንክ
እንጀምረው!

#እንጀምረው

Address

Athlete Haile G/Selassie Avenue, Lex Plaza Bldg. Addis Ababa
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 19:00
Tuesday 08:00 - 19:00
Wednesday 08:00 - 19:00
Thursday 08:00 - 19:00
Friday 08:00 - 19:00
Saturday 08:00 - 19:00

Telephone

+251116626000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Anbesa Bank posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Anbesa Bank:

Share