08/05/2026
ከመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው 6ኛው ዙር የኒስኮ የሠልጣኞች መርሀ-ግብር (NISCO GTP VI) አጠቃላይ የኢንሹራንስ ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡ አሁን ሁሉም ሰልጣኞች ሙሉ በሙሉ የኒያላ ኢንሹራንስ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን በማረጋገጥ ወደ ተመደቡባቸው የደንበኞች ቤት ማዕከላት (Customer Experience Hubs) በመሄድ ሥራ ይጀምራሉ፡፡ በድጋሚ እንኳን በደህና መጣችሁ፤ እንኳንም የቤተሰባችን አባላት ለመሆን በቃችሁ! መልካም የሥራና የስኬት ጊዜ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!!
👉 የኒያላ ኢንሹራንስን ገፆች በመከታተል የቅርብ ጊዜ ዜናዎችን፣ ፕሮግራሞችን እና የስራ ዕድሎችን ይከታተሉ! https://linktr.ee/NISCO.SocialMediaPresence
#የኢንሹራንስኢንዱስትሪ #ኒያላኢንሹራንስ #የኢንሹራንስስልጠና #የወደፊትባለሙያዎች #