Amarach saccos Ltd.

Amarach saccos Ltd. Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Amarach saccos Ltd., Financial service, Addis Ababa.

ለሁለተኛ ጊዜ የተጠራ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሰባ ጥሪ!! ህዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም የተጠራው የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ በአዋጁ መሠረት ስብሰባውን ለማከናወን የሚያስችል የተሰብሳቢ ቁጥር ስላልምላ...
26/11/2024

ለሁለተኛ ጊዜ የተጠራ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሰባ ጥሪ!! ህዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም የተጠራው የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ በአዋጁ መሠረት ስብሰባውን ለማከናወን የሚያስችል የተሰብሳቢ ቁጥር ስላልምላ ስብሰባውን ማከናወን ስላልተቻለ በአዋጁ መሠረት ይህ ለ2ኛ ጊዜ ስብሰባ ለማድረግ የተላለፈ የስብሰባ ጥሪ ነው።
ውድ የአማራጭ አባላት እሁድ ህዳር 22/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 መገናኛ ፓናሮማ ሆቴል አጠገብ ቶታል ማደያ ጊቢ ውስጥ ባለው በቫምዳስ ሲኒማ የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።

የጠቅላላ ጉባኤው አጀንዳዎች
=======================
1,የማህበሩን የኦዲት የስራ ሪፖርት ማዳመጥ።
2. በማህበሩ ቀጣይ ህልውና ላይ (ስለማህበሩ ማፍረስና ማጠናከር) ላይ ውሳኔ ማሳለፍ

ማሳሰቢያ፦
=======
1. በስብሰባው ላይ መገኘት የማትችሉ አባላት
ከስብሰባው አምስት ቀን በፊት በስልክ ወይም
በአካል ቢሮ በመቅረብ የተወካይ ስም
ማስመዝገብ ይቻላል።
2. ለስብሰባው ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ
መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዛችሁ
እንድትገኙ እናሳስባለን።
3. የግል ማህደራችሁን ለማደራጀት ፎቶና
መታወቂያ ያልሰጣችሁ አባላት 2ጉርድ ፎቶና
መታወቂያ ኮፒ እንዲሁም ክፍያ
የፈፀማችሁባቸው ደረሰኞች ካሉ ይዛችሁ
በመምጣት እንድትተባበሩን በአክብሮት
እንጠይቃለን።
የስብሰባው ቦታ
ከ22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ለም ሆቴል ድልድዩን እንዳለፋችሁ ያለው ቶታል ነዳጅ ማደያ ጊቢ ውስጥ ቫምዳስ ሲኒማ ።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት

+251 911714355 +251911267622

የስራ አመራር ቦርድ፦

ማሳሰቢያ ፦ ለሁለተኛ ጊዜ የተጠራ ሰብሰባ በመሆኑ ማንኛውም ውሳኔ በዕለቱ በተገኙት አባላት የሚፀድቅ መሆኑን እናሳውቃለን።

ውድ የአማራጭ አባላት ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 መገናኛ ፓናሮማ ሆቴል አጠገብ ቶታል ማደያ ጊቢ ውስጥ ባለው  በቫምዳስ ሲኒማ የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል...
09/05/2024

ውድ የአማራጭ አባላት ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 መገናኛ ፓናሮማ ሆቴል አጠገብ ቶታል ማደያ ጊቢ ውስጥ ባለው በቫምዳስ ሲኒማ የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።

የጠቅላላ ጉባኤው አጀንዳዎች
=======================
1,የማህበሩን የአንድ አመት ከስድስት ወራት ስራ አመራርና የኦዲት የስራ ክንውን አፈፃፀም ሪፖርት ማዳመጥ።
2. የማህበሩን መነሻ ካፒታል መወሰን፣
3. በተጓደሉ የስራ አመራር ምትክና ተጨማሪ
የስራ አመራር አባላትን መምረጥ፣

ማሳሰቢያ፦
=======
1. በስብሰባው ላይ መገኘት የማትችሉ አባላት
ከስብሰባው አምስት ቀን በፊት በስልክ ወይም
በአካል ቢሮ በመቅረብ የተወካይ ስም
ማስመዝገብ ይቻላል።
2. ለስብሰባው ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ
መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ይዛችሁ
እንድትገኙ እናሳስባለን።
3. የግል ማህደራችሁን ለማደራጀት ፎቶና
መታወቂያ ያልሰጣችሁ አባላት 2ጉርድ ፎቶና
መታወቂያ ኮፒ እንዲሁም ክፍያ
የፈፀማችሁባቸው ደረሰኞች ካሉ ይዛችሁ
በመምጣት እንድትተባበሩን በአክብሮት
እንጠይቃለን።
የስብሰባው ቦታ
ከ22 ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ለም ሆቴል ድልድዩን እንዳለፋችሁ ያለው ቶታል ነዳጅ ማደያ ጊቢ ውስጥ ቫምዳስ ሲኒማ ።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት

+251 911714355 +251911267622

የስራ አመራር ቦርድ

26/03/2024
23/02/2024

ሰላም የአማራጭ አባላት ማህበራችን ጠቅላላ ጉባኤ ለማከናወን የኦዲት ስራ ላይ ስለሆነ የብድር ጥያቄና የቁጠባ ተመላሽ ጥያቄዎችን ለተወሰኑ ጊዜያት የማናስተናግድ መሆኑን በአክብሮት እየገለፅን። ቢሮዎችን ለአገልግሎቶቹ ክፍት ሲሆን በዚሁ ገፅ ላይ የምናሳውቅ ይሆናል።

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን መልካም በዓል
27/09/2023

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን መልካም በዓል

እንኳን ለመውሊድ በዓል በሠላም አደረሰዎ!አማራጭ የኮድ 3 እና የኮድ 1 ሜትር ታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች የገን/ቁ/ብ/ኋላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር
26/09/2023

እንኳን ለመውሊድ በዓል በሠላም አደረሰዎ!
አማራጭ የኮድ 3 እና የኮድ 1 ሜትር ታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች የገን/ቁ/ብ/ኋላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር

ለጥንቃቄ❗️መስከረም 9 ቀን 2016ዓ.ም  አመሻሽ ላይ  ይሄ ሆነ              ፌደራል ፖሊስ ነን የሚሉ ሰዎች ከትራፊክ ፖሊስ ጋር በመተባበር ኡስታዝ አቡበከርን አስቆሙት። "በመኪና ...
22/09/2023

ለጥንቃቄ❗️
መስከረም 9 ቀን 2016ዓ.ም አመሻሽ ላይ ይሄ ሆነ

ፌደራል ፖሊስ ነን የሚሉ ሰዎች ከትራፊክ ፖሊስ ጋር በመተባበር ኡስታዝ አቡበከርን አስቆሙት። "በመኪና ስርቆት ወንጀል ተጠርጥረሃል፤ የምትነዳው V8 መኪና የተሰረቀ ነው። ፖሊስ ጣቢያ ሂድ!" አሉት። ኡስታዝም የማጭበርበር ወንጀል መሆኑን ፈጥኖ በመረዳት ወደ ቤተሰብ ደውሎ አሳወቀ፤ ቤተሰብም በፍጥነት መጡለት።

ከዚያም ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ወደ ሚገኘው ፖሊስ መምሪያ ይዘውት ሄዱ። ፌደራል ፖሊስ ነን ያሉት ግለሰቦች ሐሰተኛ መታወቂያቸውን ለፖሊሶች በማሳየት ኡስታዝ አቡበከርን እና መኪናውን ለፖሊስ መምሪያው አስረክበው ሄዱ።

ከለሊቱ 6 ሰዓት ሲሆን እነዚሁ አካላት ወደ ፖሊስ መምሪያው በመምጣት ተረኛ ፖሊሱን "ወንጀለኛው ፌደራል ፖሊስ ጋር ይፈለጋልና ስጡን!" አሏቸው። ፖሊሱም "ደብዳቤ ካላመጣችሁ አንሰጥም" የሚል ምላሽ ሰጣቸው።

አሳልፎ ቢሰጣቸው ኖሮ ኡስታዝን ገድለው መኪናውን ዘርፈው ይሰወሩ ነበር።

ትናንት ከሰዓት አከባቢ እነዚሁ አካላት ከለቡ ፖሊስ ጣቢያ ደብዳቤ በማምጣት ከሳሽ የሚገኘው ለቡ ፖሊስ ጣቢያ ነው በማለት ወደ ለቡ ፖሊስ ጣቢያ ወሰዱት።

ቤተሰብ የመኪናውን ሊብሬ ይዞ መንገድ ትራንስፖርት በመሄድ ሲያጣራ የመኪናው ሊብሬ በሌላ ሰው ስም ተቀይሯል።

ጉዳዩ አደገኛ የሆነ ሰንሰለት ያለበት ማጭበርበር ወንጀል መሆኑን በመረዳት ጉዳዩ ወደ ፌደራል ፖሊስ ወደ ከፍተኛ የፖሊስ አመራሮች እንዲደርስ ተደረገ።

መረጃው ወደ ሪፐብሊካን ጋርዶች ሲደርስ "የለቡ ፖሊስ ጉዳዩ እኔን አይመለከተኝም" በማለት ወደ ፔፕሲ ፋብሪካ ጎተራ ወደ ሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ እንዲሄድ ተደረገ።

የፌደራል ፖሊስ አባላት ጎተራ ፖሊስ መምሪያ መጥተው ጉዳዩን ሲመረምሩ ፌደራል ፖሊስ ነን ያሉ አካላት ፌደራል ፖሊስ አባል እንዳልሆኑ እንዲሁም መኪናችንን ተሰርቀናል ብለው ሐሰተኛ ሊብሬ ያሰሩ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።

ኡስታዝ አቡበክር ሑሴን እንዲፈታ ተደረገ።

አሁን ጥያቄው የመኪና ሊብሬውን ማን ስሙን ቀየረ።
የእነዚህ ወንጀለኞች ሰንሰለት እስከምን ድረስ ነው? የሚለው ሲሆን በቀጣይ ፖሊስ የሚያጣራው ሆኖ ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን ትናንት ሀሙስ ይህንን አስታውቋል።"በፖሊስ ጣቢያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የነሱ ወዳጅ ዘመዶች ጉዳዩን በሽምግልና እንድንጨርስ ካልሆነ ግን ከፍተኛ ጉዳት ሊደርስብን እንደሚችልና እነሱም ብዙ ባለስልጣኖች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው በመጥቀስ የማስፈራራት መረጃወችን ሲያስተላልፉ የቆዩ በመሆኑ ይህ ጉዳይ ሁሉም የፀጥታ አካል እንዲረዳውና አንድ ነገር በእኔም ላይ ሆነ በቤተሰቤ ላይ ቢደርስ እነዚህ አካላት ተጠያቂ መሆናቸው እንዲታወቅልኝ እጠይቃለሁ።" ብሏል።

ምን እየተካሄደ ነው ወገን⁉️

ለመረጃው ሙራድ ታደሰን አመሰግናለሁ።

11/09/2023

እንኳን ለ2016 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ እያልን ዘመኑ የሰላም፣ የጤና እና የስኬት እንዲሆንላችሁ እንመኝሎታለን።
መልካም አዲስ አመት!!!

ሰላም የአማራጭ ቤተሰቦች በዓዲሱ አመት ማህበራችን በኦሮሚያ ባንክ አማካኝነት የተበረከተለትን  የሳኮሊንክ (ኮርባንኪንግ) ሲስተም ትግበራ ሙሉ በሙሉ የጨረሰን ሰለሆነ  ከመጪው መስከረም 1 ቀ...
03/09/2023

ሰላም የአማራጭ ቤተሰቦች በዓዲሱ አመት ማህበራችን በኦሮሚያ ባንክ አማካኝነት የተበረከተለትን የሳኮሊንክ (ኮርባንኪንግ) ሲስተም ትግበራ ሙሉ በሙሉ የጨረሰን ሰለሆነ ከመጪው መስከረም 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በማህበራችን ተግባራዊ ይሆናል።
ሰለሆነም ማንኛውም አባል በየትኛውም የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ቁጠባውን ገቢ በማድረግ እንዲጠቀምና ማህበራችንም መረጃውን ወደ ሲስተም በማስገባት የተቀላጠፈ አሰራርን የሚዘረጋ ሰለሆነ እርሶም ይህንኑ ተገንዝበው በኦሮሚያ ህብረት ሰራ ባንክ ገቢ እንዲያረጉ እንጠይቃለን።

17/08/2023

International Credit Union Day®
Thursday, October 19, 2023

International Credit Union (ICU) Day® celebrates the spirit of the global credit union movement. The day is recognized to reflect upon the credit union movement's history, promote its achievements, recognize hard work and share member experiences. International Credit Union (ICU) Day® has been celebrated on the third Thursday of October since 1948.

The ultimate goal is to raise awareness about the tremendous work that credit unions and other financial cooperatives are doing around the world and give members the opportunity to get more engaged. The day of festivities for credit unions and financial cooperatives globally includes fundraisers, open houses, contests, picnics, volunteering and parades.

The 75th anniversary of International Credit Union Day® will be celebrated on Thursday, October 19, 2023. We encourage credit unions around the globe to share stories of their ICU Day celebrations on social media.

Address

Addis Ababa

Telephone

+251960620059

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Amarach saccos Ltd. posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Amarach saccos Ltd.:

Share