ፈጣን ብድር በአሥራ አምስት ቀን ብቻ

ፈጣን ብድር በአሥራ አምስት ቀን ብቻ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ፈጣን ብድር በአሥራ አምስት ቀን ብቻ, Financial service, Deira, Dubai.

11/02/2016

$$$$$$ ብድር ለማግኘት መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ በታች እንደሚከተለው ነው $$$$$

የብድር መጠኑ ከ40-50ሺ ድርሃም በጣም አነስተኛ ወለድ የሚከፈልበት ከ3-5 አመት ውስጥ መክፈል የሚቻል

*****ለደሞዝ ተከፋዮች*****

=>የተባበሩት ኢምሬት የመኪና መንጃ ፍቃድ ያለው/ያላት
=>የደሞዝ መጠን ከ3,500ድርሃም ጀምሮ ተከፋይ የሆነ/የሆነች
=>ደሞዝ በባንክ አካውንት ትራንስፈር የሚሆን ከሆነና ከ3-6ወር የባንክ ስቴትመንት ማቅረብ የሚችል
=>ኢምሬትስ አይዲ
=>ፓስ ፖርት ኮፒ
=>ቪዛ ፔጅ ኮፒ
=>ከአንድ ወር እድሜ በላይ ያልሆነ የደሞዝ ተከፋይ ሰርተፍኬት....

******በግል ስራ ለተሠማራችሁ******

=> የተባበሩት ኢምሬትስ የመኪና መንጃ ፍቃድ ያለው/ያላት
=> ገቢ እንዳለው የሚያሳይ የባንክ ስቴትመንት ማቅረብ የሚችል
=> የንግድ ፈቃድ ኮፒ
=> የድርጅት ድርሻ ሰርተፍኬት
=> የድርጅቱ ባለንብረቶች የሚያሳይ ውል
=> የድርጅቱን የባንክ ስቴትመንት
=> ኢምሬትስ አይዲ ኮፒ
=> ፓስፖርት ኮፒ
=> ቪዛ ፔጅ ኮፒ

ከላይ የተጠቀሱትን የምታሟሉ ብድር ፈላጊዎች በኢሜል [email protected] ወይም በዚሁ የፌስብክ ፔጅ ላይክ በማድረግ በመሴጅ ኮንታክት ማረግ ይችላሉ።

ይህን አገልግሎት የምትፈልጉ በዱባይ በሻርጃ እና ዓጅማን የምትገኙ ኢትዮጵያን በሙሉ ማግኘት ትችላላችሁ

*******ማሳሰቢያ********
ይህን ብድር ፕሮሰሥ ለማድረግ ምንም ዓይነት ክፍያ የማንጠይቅ መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን።

እናመሰግናለን።

Address

Deira
Dubai
12345

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ፈጣን ብድር በአሥራ አምስት ቀን ብቻ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share