ምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር -Mirkuz Saving & Credit COOP. Ltd.

ምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር  -Mirkuz Saving & Credit COOP. Ltd. Saving & Credit Cooperative in and around Debre Markos City Adminstartion, Amhara, Ethiopia

03/02/2026



ውድ የማህበራችን አባላት የዚህ ወር ቁጠባ ክፍያ ጊዜ ስለደረሰ ከዛሬ 25 - 30/05/2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እንድታስገቡ እናሳስባለን።

#የክፍያ መጠን: 1000 ብርና በላይ፤
#ያዘገየ ቅጣት 50ብር አለው!

#የአደራ ገንዘብ በጊዜ ገደብ ቁጠባ እስከ 17% እናስቀምጣለን!

ቴሌግራም: https://t.me/Mirkuzcoop

''ነገን ዛሬ እንስራ!''

☎️058 178 0982 //093188-88-88

እንኳን ለብርሐነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ!!!መልካም የገና በዓል!2018 ዓ.ም
06/01/2026

እንኳን ለብርሐነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ!!!

መልካም የገና በዓል!
2018 ዓ.ም

02/01/2026



ውድ የማህበራችን አባላት የዚህ ወር ቁጠባ ክፍያ ጊዜ ስለደረሰ ከዛሬ 25 - 30/04/2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እንድታስገቡ እናሳስባለን።

#የክፍያ መጠን: 1000 ብርና በላይ፤
#ያዘገየ ቅጣት 50ብር አለው!

#የአደራ ገንዘብ በጊዜ ገደብ ቁጠባ እስከ 17% እናስቀምጣለን!

ቴሌግራም: https://t.me/Mirkuzcoop

''ነገን ዛሬ እንስራ!''

☎️058 178 0982 //093188-88-88

ታህሳስ 05/2018 ዓ.ም በተካሄደው የማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ የተደረጉ ውሳኔዎች:- #የብድር ጣሪያ 500,000 ብር፤ #የብድር ወለድ 16% (Declining) #በደመወዝ ዋስትና የብድር መጠ...
17/12/2025

ታህሳስ 05/2018 ዓ.ም በተካሄደው የማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ የተደረጉ ውሳኔዎች:-
#የብድር ጣሪያ 500,000 ብር፤
#የብድር ወለድ 16% (Declining)
#በደመወዝ ዋስትና የብድር መጠን በድሮው የሚቀጥል (200,000 ብር)፤
(ኢንሹራንስ) ያገባ 1.7%፣ያላገባ 1.25% (በዓመት አንድ ጊዜ)፤
#የብድር አገ/ት ክፍያ ተቀናሽ ከጠቅላላው ብድር 1.5%፤
#ወርሐዊ ክፍያ (ቁጠባ) 1000 ብር
#የጊዜ ገደብ ቁጠባ ወለድ እስከ 17% ድረስ
#የዕጣና ቁጠባ ምጥጥን 1:1.5፤
እና
#የማህበሩ አባላት በዘመቻ መልኩ ተጨማሪ ዕጣ ከ600 ብር ጀምሮ እንድትገዙ፣ ባንክ ላይ የተቀመጠ ብር የእናንተ ወይም የጓደኛ ካላችሁ ደግሞ ወደምርኩዝ እንዲመጣና በተሻለ ወለድ እንዲቀመጥ ጥረት እንድታደርጉ ማሳሠቢያ ከተሠጠ በኋላ የዕለቱ ጉባዔ ተጠናቋል።

#ስለሆነም አባላት ከዚህ ወር ጀምሮ ወርሐዊ ክፍያችሁ 700 ሳይሆን 1000 ብር መሆኑን እንዳትረሱት እንላለን!

"ነገን ዛሬ እንስራ!"
አድራሻ:- ደ/ማርቆስ (ፖስታ ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢ.ቁ 09)
☎️0581780982 //093188-88-88

07/12/2025

ጠቅላላ ጉባዔ:-
#የማህበራችን ጠቅላላ ጉባዔ ታህሳስ 5/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ደ/ማርቆስ አዳራሽ ይካሄዳል። ስለሆነም ሁሉም የማህበራችን አባላት በሰዓቱ በመገኘት የጉባዔው ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።

"ነገን ዛሬ እንስራ"
☎️0581780982 //093188-88-88

05/12/2025



ውድ የማህበራችን አባላት የዚህ ወር ቁጠባ ክፍያ ጊዜ ስለደረሰ እስከ 30/03/2018*ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እንድታስገቡ እናሳስባለን።

በላይ፤
#ያዘገየ ቅጣት 50ብር አለው!

#የጊዜ ገደብ ቁጠባ /የአደራ ገንዘብ/ እስከ 12% እናስቀምጣለን!!!

''ነገን ዛሬ እንስራ!''
☎️058 178 0982 //093188-88-88

  ከምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅ/ስ/ማህ ጋር በመተባበር ለደ/ማርቆስና አካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። #ድርጅቱ በቀጥታና በብድር  ተሽከርካሪዎችን ለደንበኞቹ የሚሸጥ ሲ...
20/11/2025

ከምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅ/ስ/ማህ ጋር በመተባበር ለደ/ማርቆስና አካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
#ድርጅቱ በቀጥታና በብድር ተሽከርካሪዎችን ለደንበኞቹ የሚሸጥ ሲሆን ምርኩዝ_የገንዘብ_ቁጠባና_ብድር ኅ/ስ/ማህ ደግሞ አባላቱ 50% በመቆጠብ 50%ቱን ደግሞ በመበደር የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል። ድርጅቱ አሁን ላይ ያቀረባቸው የኤሌክትሪክ ባጃጆች በአንድ ጊዜ ቻርጅ (ፋል ቻርጅ) ከ160-200 ኪ.ሜ የመጓዝ አቅም እንዳላቸው የተገለፀ ሲሆን
የድርጅቱ አድራሻም ደ/ማርቆስ ከውብ ሆቴል ፊት ለፊት ግርን ፓርክ ጀርባ መንግስቶ ኪዳነ ምህረት ህንፃ ላይ ነው።

ነገን ዛሬ እንስራ!!!
0581780982// 093188 88 88

09/11/2025

ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም
ቀን ስለሆነ በሞባይል ባንኪንግ በተመሳሳይ ባንክ ከአካውንት አካውንት ማስተላለፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
(ለምሳሌ:- ከዓባይ ወደ ንግድ ባንክ) ማስተላለፍ ለሒሳብ አሠራር ስለሚያስቸግር በዚህ መንገድ እንዳታስተላልፉ እናሳስባለን።

በላይ፤
#ያዘገየ ቅጣት 50ብር አለው!

#የጊዜ ገደብ ቁጠባ /የአደራ ገንዘብ/ እስከ 12% እናስቀምጣለን!!!

''ነገን ዛሬ እንስራ!''
☎️058 178 0982 //093188-88-88

21/09/2025

🌻🌼🌻በአዲስ ዓመት አዲስ እቅድ አዲስ ነገር ከምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅ/ስ/ማህ/ ጋር!🌻🌻🌻🌻🌻
የአባልነት መስፈርቶች፦
#መታወቂያና 2 ፎቶ-ግራፍ፤
መግዛት (የአንድ እጣ ዋጋ 200 ብር ነው)፤

#መደበኛ ወርሃዊ ቁጠባ በየወሩ 700 ብር መክፈል፤ እና
#የማህበሩን ህግና ደንብ ማክበር ናቸው።

#በአጠቃላይ ቢያንስ ብር #2100 ብር በመክፈል አባል መሆን ይቻላል፡፡
👉አዲስ አባል መሆን የምትፈልጉ 2100 ብርና በላይ መጀመሪያ በመክፈል መመዝገብ ይቻላል።

ማሳሠቢያ:- አዲስ አባላት የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና ሙሉ አድራሻ (ሙሉ ስም፣ስልክ፣ ቀበሌ) ወደ 093188-88-88 ቴሌግራም ላይ በመላክ ባላችሁበት ሆናችሁ ወይም በአካል ቢሮ በማምጣት መመዝገብና አባል መሆን ትችላላችሁ።
#የጊዜ ገደብ ቁጠባ:- እስከ 12% ድረስ እናስቀምጣለን፤
#ብድር:-
👉መበደር የሚቻለው እስከ 300,000 ብር ድረስ ነው።
👉የብድር ወለድ #12% ነው።
👉አባል ከሆኑ ከ4 ወር በኃላ በማህበሩ የቆጠቡትን 6 እጥፍ ድረስ መበደር ይቻላል፤
👉በደመወዝ ዋስትና እስከ 200,000 ብር ድረስ እናበድራለን።
🛺የኤሌክትሪክ ባጃጅ ግዥ በ50% ቅድመ ቁጠባ፣ እንዲሁም
👉ለአነስተኛ ንግድ ስራ ማስጀመሪያና ማስፋፊያ የሚሆን የማሽን/ማቴሪያል ግዥ በ20% ቅድመ ቁጠባ የብድር አገ/ት እንሰጣለን።

#አድራሻ፦
ደ/ማርቆስ -(ሸዋበር) ፖስታ ቤት ህንፃ ውስጥ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 01
ለበለጠ መረጃ-
☎️058-178-0982 // +251931-88-88-88 ይደውሉ።
Telegram: https://t.me/Mirkuzcoop
!

10/09/2025
31/08/2025


ውድ የማህበራችን አባላት የዚህ ወር ቁጠባ ክፍያ ጊዜ ስለደረሰ ከዛሬ 25 - 30/12/2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት እንድታስገቡ እናሳስባለን።
በላይ፤

ማሳሠቢያ፦
/ተሽከርካሪ/ ግዥ በ50% ቅድመ-ቁጠባ፣ እና
/ማሽን/ የሚሆን ብድር በ20% ቅድመ-ቁጠባ መስጠት ጀምረናል።

#የአደራ ገንዘብ (በጊዜ ገደብ ቁጠባ) እስከ 12% ድረስ እናስቀምጣለን።

!

''ነገን ዛሬ እንስራ!''

☎️058 178 0982 //093188-88-88
#ቴሌግራም:-

Address

East Gojjam Zone Of Amhara Region
Amhara Region
251

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር -Mirkuz Saving & Credit COOP. Ltd. posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ምርኩዝ የገንዘብ ቁጠባና ብድር -Mirkuz Saving & Credit COOP. Ltd.:

Share