21/05/2026
ሲዳማ ባንክ እና ቤሩት ባንክ በአለም አቀፍ የባንኪንግ አገልግሎት በጋራ መስራት በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ፡፡
የሲዳማ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ታደሰ ሀጢያ ከቤሩት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከተመራ ልዑክ ጋር በአለም አቀፍ የባንክ አገልግሎትአጋርነት በእውቀት እና ተሞክሮ ልውውጥ እንዲሁም በዲጂታል ባንኪንግ እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ፍሬያማ ውይይትአካሂደዋል፡፡
የቤሩት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ በበኩላቸው ቀደምሲል በሲዳማ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ውይይት ያደረጉ መሆናቸውን በማስታወስ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገው የውይይት መድረክ የሁለቱን ባንኮች የስራ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው እና ወደፊትም በተለያዩ ዘርፎች የትብብር ስራዎች ለማከናወንሰፊ እድል እንደሚከፍት ገልፀዋል፡፡
ይህ አይነቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት የሲዳማ ባንክን አለም አቀፋዊ ተደራሽነት ከማሳደጉም በላይ፣ ለደንበኞቻችን ዘመናዊና አስተማማኝ የፋይናንስ አገልግሎትን ለማቅረብ የምናደርገውንጉዞ ያፋጥነዋል፡፡
Sidama Bank and Bank of Beirut (UK) LTD Hold Strategic Discussions on InternationalBanking Cooperation.
Sidama Bank and Bank of Beirut have held discussions on potential areas of cooperation in international banking services.Mr. Tadesse Hatiya, CEO of Sidama Bank, led a fruitful discussion with a group led by Bank of Beirut CEO.The talks focused on collaborative efforts in international banking partnerships, knowledge and experience sharing, as well as digital banking and technology transfer.
Following a previous visit byt he Bank of Beirut delegation to Sidama Bank's headquarters, this second round of discussions is expected to elevate the correspondent relationship between the two institutions to the next level. CEO of Bank of Beirut noted that this platform opens up extensive opportunities for future collaborative projectsacross various sectors.This type of bilateral relationship not only expands Sidama Bank’s global reach but also accelerates our journey toward delivering modern and reliable financial services to our customers