Kana news and sport

ኮሜዲድያን እሸቱ በገጠር ያሰራው ዘመናዊ መኖርያ ቤቱን አስጎበኝ
05/07/2023

ኮሜዲድያን እሸቱ በገጠር ያሰራው ዘመናዊ መኖርያ ቤቱን አስጎበኝ

TikTok is a popular social media platform that allows users to create and share short videos. While it primarily started as an entertainment platform,...

ዮናስ ዝምታውን ሰበረ !"ድምፅ ለሆናችሁኝ በሙሉ አመሰግናለሁ!" ታግቶ የነበረው አቶ ዮናስ የሺጥላ የደረሰበትን ነገር እንዲህ ሲል አብራርቷል።  በመጀመሪያ ከኔ መጥፋት ጋር ተያይዞ ድምፅ ለ...
05/07/2023

ዮናስ ዝምታውን ሰበረ !
"ድምፅ ለሆናችሁኝ በሙሉ አመሰግናለሁ!" ታግቶ የነበረው አቶ ዮናስ የሺጥላ የደረሰበትን ነገር እንዲህ ሲል አብራርቷል።

በመጀመሪያ ከኔ መጥፋት ጋር ተያይዞ ድምፅ ለሆናችሁኝ እና ለተባበራችሁኝ በሙሉ በጣም አመሰግናለሁ :: ውለታችሁን እግዚአብሔር ይክፈል ::

እኔ ላይ የደረሰውን ነገር አጠር አድርጌ ለማስረዳት እሞክራለሁ

አርብ ሰኔ 16 ከጠዋቱ 4 ሰአት ላይ የስራ ቀጠሮ ስለነበረኝ የተቀጣጠርንበት ቦታ ቀደም ብዬ ነበር የደረስኩት:: የቀጠሮ ቦታው ቦሌ ፍሬንድሽፕ አካባቢ ሎፍት የተባለ ሆቴል ስለነበር መኪናዬን ፓርክ አድርጌ እየጠበኩ ነበር :: ከዚያ ቀን በፊት በተደጋጋሚ ለስራ ጉዳይ በተመሳሳይ ቦታ ያገኘሁት በዚህ ሰዓት በስም መጥቀስ የማልችለው ባለሃብት ደውሎ እሱ መኪና ውስጥ ሆነን ብናወራ የተሻለ ስለሚሆን ፓርኪንግ ቦታው ላይ እየጠበኩህ ነው ስላለኝ ወደሱ መኪና ሄድኩኝ :: መኪና ውስጥ ገብቼ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ እዛው አካባቢ ባለቤቱ እንዳለችና ከሷ ጋር በጋራ ስለ ስራው እናውራ ብሎኝ ወደሷ መሄድ ጀመርን:: ትንሽ እንደተንቀሳቀስን ሌሎች ማንነታቸውን የማላውቃቸው የታጠቁ ሰዎች መኪናውን በማስቆምና ውስጥ ገብተው ምንም አይነት ድምፅ እንዳላሰማና እና ከነበርኩበት ጋቢና ወደ ሗላ ወንበር እንድገባ በማስገደድ የሚሉኝን ካላደረኩ እርምጃ እንደሚወስዱብኝ አስፈራርተው ፊቴን ሸፍነው ወደማላውቀው ቦታ በመውሰድ ለተከታታይ 10 ቀናት አግተውኛል::

ከዚህ በላይ ዝርዝር መረጃ መስጠት የማልችለው በአ/አ ፖሊስ ልዩ ልዩ ወንጀል ምርመራ ክፍል ጉዳዩ የተያዘና ምርመራ እየተካሄደበት በመሆኑ እንዲሁም በእኔና በቤተሰቦቼ ላይ የደህንነት ስጋት ስላለብኝ ነው::

ስለዚህ ማንኛውም በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የሚፈልግ አካል ካለ በአ/አ ፖሊስ ልዩ ልዩ የወንጀል ምርመራ ክፍል ሄዶ ማጣራት ይችላል::

እኔ በጠፋሁ በ 24 ሰአታት ውስጥ ቤተሰቦቼ ከነመኪናዬ መጥፋቴን ለፖሊስ አሳውቀው ስለነበር የፖሊስ ፍለጋም የሶሻል ሚዲያ ድምፅም በጣም ከፍተኛ እንደነበር ከወጣሁ በኃላ ለመረዳት ችያለሁ ::

አፍነው የወሰዱኝ ግለሰቦች ምንም አይነት አካላዊ ጉዳት አላደረሱብኝም:: ነገር ግን የስነ ልቦናው ጉዳት እንዳለ ሆኖ በቂ ምግብና እንቅልፍ ባለማግኘቴ እንቅስቃሴ ለማድረግ አቅም አጥቼ ነበር::

በ 10 ኛው ቀን በግምት ወደ 8 ሰአት አካባቢ አይኔን ሸፍነው መኪና ውስጥ ካስገቡኝና ረዘም ካለ ጉዞ በኃላ በአገቱኝ ሰዓት የወሰዱብኝን የግል ንብረቶች የመኪና ቁልፍን ጨምሮ መልሰውልኝ ብስራተ ገብርኤል አካባቢ ከመኪናው አስወርደው ጥለውኝ ሄደዋል ::

ወደቤት እንደተመለስኩም ቤተሰቦቼ ህክምና እንዳገኝ አድርገዋል :: በእለቱም ጉዳዩ ተይዞ ወደነበረበት ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ የደረሰብኝን ጉዳይ አስረድቼ ቃሌን ሰጥቻለሁ ::

መኪናውንም ሰኔ 16 ፓርክ ባደረኩበት ሎፍት ሆቴል ፓርኪንግ ቦታ ለ 10 ቀናት ሳይንቀሳቀስ መቆየቱን ፖሊሶች በአሻራ ምርመራ አረጋግጠው መልሰውልኛል ::

የመጥፋቴን ዜና ከሰማችሁበት እለት ጀምሮ ድምፅ ስትሆኑኝ ለነበራችሁ በፀሎት በሃሳብ ቤተሰቦቼን በማፅናናት በተለያየ መንገድ ለረዳችሁኝ በሙሉ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ፖሊስ እና ለየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አመራሮችና አባላት በሙሉ ምስጋናዬን አቀርባለሁ :: ከነበርኩበት ቦታ ለመውጣት የእናንተ ድምፅ መሆን እና የቤተሰቦቼ ጥረት ትልቁን ድርሻ ይወስዳልና ከልብ አመሰግናለሁ ::

ድንገት ለስራ እንደወጡ በዛው የቀሩ የት እንደገቡ ሳይታወቅ ብዙ ጊዜያት ያለፉ ብዙ ዜጎች ይኖራሉና ለኔ ያደረጋችሁትን ትብብር ለነሱም እንድታደርጉ አደራ እላለሁ ::

ምናልባት ዛሬ ላይ እንደቀልድ የሚታዩ ነገሮች ነገ በየቤታችን የሚመጣ ጉዳይ ሊሆን ይችላልና በየትኛውም አጋጣሚ ከቤት ስትወጡ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ አትርሱ ::

አመሰግናለሁ !!

http://addismed.com/study-in-sweden-for-students-cost-eligibility-visa/

አርቲስት ኢሳም ፍርድቤት ቀረበ
03/07/2023

አርቲስት ኢሳም ፍርድቤት ቀረበ

Creation organization Sequential Pictures has reported the marking of movie producer Merawi Gerima for business, marked amusement, and music video por...

ስዊድን ሀገር ለታዳጊ ሀገራት የተዘጋጀውን ስኮላርሺፕ ለማግኝት ወይም በዝቅተኛ  በክፍያ ለመማር የሚያስፈልጉ ሙሉ መረጃ ቪዛን ጨምሮ ምንም አይነት ክፍያ ለደላላ ሳይከፍሉ ራስዎ ስቴፑን ተከት...
01/07/2023

ስዊድን ሀገር ለታዳጊ ሀገራት የተዘጋጀውን ስኮላርሺፕ ለማግኝት ወይም በዝቅተኛ በክፍያ ለመማር የሚያስፈልጉ ሙሉ መረጃ ቪዛን ጨምሮ ምንም አይነት ክፍያ ለደላላ ሳይከፍሉ ራስዎ ስቴፑን ተከትለው ማመልከት ይችላሉ ።
መረጃውን ለሌሎችም ሼር በማድረግ ያድርሱ

JobsScholarship Study in Sweden for Ethiopian Students: Cost, Eligibility, Visa By admin - July 1, 2023 Share FacebookTwitterPinterestWhatsApp With its education system ranked amongst the best in the world, Sweden has been referred to as the most sustainable nation across the globe and also the happ...

ኑሮውን በስዊድን ስቶክሆልም ያደረገው ተወዳጁ አርቲስት አለምሰገድ የልጅ አባት ሆነ
12/06/2023

ኑሮውን በስዊድን ስቶክሆልም ያደረገው ተወዳጁ አርቲስት አለምሰገድ የልጅ አባት ሆነ

artist teddy Afro in Addis A public monetary administration gathering pointed toward fortifying public area bookkeeping in Africa is in progress in Ad...

የ "ጉማ አዋርድ" አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት በኋላ ለእስር ተዳርጓል። በስፍራው ከነበሩ ሰዎች በደረሰኝ መረጃ መሰረት ዮናስን ...
10/06/2023

የ "ጉማ አዋርድ" አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት በኋላ ለእስር ተዳርጓል።

በስፍራው ከነበሩ ሰዎች በደረሰኝ መረጃ መሰረት ዮናስን ሲቪል የለበሱ ደህንነቶች ከምሽቱ 5 ሰአት ገደማ ከነባለቤቱ አስረው ወስደዋቸዋል። ባለቤቱ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ብትፈታም ዮናስ አንበሳ ጋራዥ አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኝ ታውቋል።

በትናንትናው ፕሮግራም ላይ "ልጅ ማኛ" በሚል የምትታወቀው ቲክቶከር ባደረገችው ሜካፕ ምክንያት "ልጅቷን አምጡ" በሚል አዘጋጆቹ ተጠይቀው እንደነበር እና እስሩም ከእሱ ጋር ሊያያዝ እንደሚችል በስፍራው የነበሩ ግለሰቦች እና ሌሎች ምንጮች አረጋግጠውልኛል።

የኔ ጥያቄ:

- ሜካፕ ተቀብቶም ይሁን ፒካፕ ተኮናትሮ ሀሳብን ሰላማዊ በሆነ መንገድ መግለፅ በቃ ተከልክሏል?

- የፕሮግራሙ አዘጋጅ የተለያየ ልብስ ለብሶ እና ሜካፕ ተቀብቶ ለሚመጣው የሀገር ህዝብ ሁሉ ሀላፊነት አለበት?

❤️🙏መንታ 🥺መቅዲ የልጆች እናት 🙏❤️እንኳን በሰላም ተገላገልሽ መቅዲ እንኳን ደስ ያለሽ ❤️❤️❤️🙏🙏🙏🌴🌴🌴
08/06/2023

❤️🙏

መንታ 🥺

መቅዲ የልጆች እናት 🙏❤️

እንኳን በሰላም ተገላገልሽ መቅዲ

እንኳን ደስ ያለሽ

❤️❤️❤️🙏🙏🙏

🌴🌴🌴

 ?ስለ  #ፀጋ እህቷንና ባለቤቷን አውርቻቸው አንጀት በሚበላ ሁኔታ እንዲህ አሉኝ:-  "ወሬ ስታመላልስ የነበረችው የስራ ባልደረባዋ ህፃን ልጅ አለኝ በሚል ሰበብ ትላንት በዋስ ተፈታ ቤቷ ገ...
30/05/2023

?

ስለ #ፀጋ እህቷንና ባለቤቷን አውርቻቸው አንጀት በሚበላ ሁኔታ እንዲህ አሉኝ:-

"ወሬ ስታመላልስ የነበረችው የስራ ባልደረባዋ ህፃን ልጅ አለኝ በሚል ሰበብ ትላንት በዋስ ተፈታ ቤቷ ገብታለች"

የ23ዓመቷ ፀጋ በላቸው በስራ ምክንያት ከወልቂጤ ወደ ሀዋሳ ሄዳ ተከራይታ ዳሽን ባንክ ስራ ከጀመረች ገና አንድ አመቷ ነው!በስራ ባልደረባዋ አማካኝነት ስልኳን የተቀበለው ይህ ሰው በተደጋጋሚ ያስቸግራት እንደነበርና አግቷት እንደጠፋ መረጃውን መጀመሪያ የሰሙትም ከሷ ነው!

ፀጋ ከመጥፋቷ በፊት ለማናጀሯ "ምንም አይነት አደጋ ህይወቴ ላይ ቢደርስ በሷና በሱ ምክንያት ነው!እወቁልኝ" ብላም ተናግራለች!!

ከአንድ ወር በኋላ ስለሚደረገው ሰርጓ እየተዘጋጁ የነበሩት አባት ታመው አዲስ አበባ ሆስፒታል የሚገኙ ሲሆን መጥፋቷንም እስካሁን አላወቁም!!

አጋቹ ጉልበተኛ ከወር በኋላ ሊያገባት የተዘጋጀውን ሚስቱን ቀምቶ በተደጋጋሚ ባል ጋር እየደወለ ሲያስፈራራውና እገልሀለው ብሎ እየዛተበት ነው!ቤተሰብ ጋርም ለሽምግልና ተዘጋጁ በግድ አገባታለሁ ብሏቸዋል!!

የቤት እቃ እያሟሉ፣ስለጋብቻ የቤተክርስቲያን ትምህርት እየተማረች የነበረችው ፀጋ ሀገረሰላም ይዟት ሄዶ ለማምለጥ ስትሞክር እንደወደቀች ጭምር የአይን እማኞች ተናግረዋል!!

ከዛ በኋላ ግን መረጃ ቀድሞ እየደረሰው ከመድረሳቸው በፊት እየሸሸ ሲሆን ሁላችንም ፀጋን እንደ እህታችን ቆጥረን ያለችበትን ልንጠቁምና ስለፍትህ ልንጮህ ይገባል🙏 እባካችሁን #ሼር በማድረግ የት እንዳሉ በቶሎ እንድረስበት🙏

በባልዋ መጎዳት ጎዳና የወጣችው ቆንጅየዋ የቁንጅና ተወዳዳሪ
15/05/2023

በባልዋ መጎዳት ጎዳና የወጣችው ቆንጅየዋ የቁንጅና ተወዳዳሪ

ThemenuofShiftaRestaurantisafusionofCaribbean,WestAfrican,EastAfrican,andEthiopiancuisine,offeringdinersawidevarietyofalternativestochoosefrom.Disheso...

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kana posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share